EthioFreedom
Saturday, March 29, 2014
100,000 የሚሆኑ ህጻናት በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ላይ እንደሚኖሩ ታወቀ። ወያኔ ኢህአዴግ ላለፉት አስርት አመታት የሀገራችን ኢኮኖሚ በሁለት አሃዝ እያደገ እንደሆነ ቢደሰኩርም እውነታው ግን አብዛኛው ኢትዮዺያዊ በድህነት አረንቐ ውስጥ እንደሚገኝ ይታወቃል፣ በርግጥ ጥቂት የአገዛዙ ቁንጮዎች ሀላፊነት በጎደለው ሁኔታ በሃብት ላይ ሃብት እያካበቱ ይገኛሉ።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
View mobile version
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment