EthioFreedom
Thursday, May 15, 2014
የሳህራ ቲቪ የ keeping it real ፕርግራም ዋና አዘጋጅ የሆነችው ናይጄሪያዊቷ አዲኦላ ፋይሁን በ ኢሳት 4ኛ አመት ክብረ በኣል ላይ በመገኘት ግሩም ንግግር አድሪጋ ነበር። "ኢትዮጵያ ትልቅ ሀገር ነበረች አሁንም ነች" ያለች ሲሆን "እኔ አሁን ወደ ኢትዮጵያ ብሄድ ሽብርተኛ ብለው ያስሩኝ ይሆን" በማለት በምፀት ጠይቃለች። ሙሉውን ንግግር ላማዳመጥ ሊንኩን ይከተሉ።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment