Sunday, April 27, 2014

የፌደራል ፖሊስ በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ ቶክስ ከፈተ። ቁጥራቸው ያልታወቁ ተማሪዎች ተጎድተዋል። ጂማ ዩኒቨርሲቲ በተካሄደው ተመሳሳይ ተቃውሞ ከ 10 በላይ ተማሪዎች ታስረዋል። አምቦም እንዲሁ ከ 15 በላይ መታሰራቸው ይታወሳል።

Ethiopian Security Forces Open Fire on Students

No comments:

Post a Comment