Friday, April 25, 2014

በሰሜን ጎንደር ጭልጋ ከተማ አቅራቢያ በምትገኝ የገጠር ቀበሌ በአካባቢው ገበሬዎች እና በፌደራል ፖሊስ መካከል በተነሳ ግጭት የብዙ ሰዎች ህይወት ሲቀጠፍ ብዙዎችም ከባድና ቀላል ቁስለኛ ሆነዋል። ባጠቃላይ 11 መኪኖች ቁስለኛ እና አስከሬን ጭነው ማለፋቸውም ተረጋጧል።

ከሰሜን ጎንደር ጭልጋ ከተማ የደረሰኝ መረጃ  | Zehabesha Amharic

No comments:

Post a Comment