Sunday, April 6, 2014

ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ የፓርላማ አባል አቶ ግርማ ሰይፉ በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ሽብርተኝነት እንዲስፋፋ ግብጽ ለአልሻባብ የምታደርገውን የገንዘብ እርዳታ ኮነኑ። በመቀጠልም ግብጽ ከአሜሪካ የምታገኘውን የገንዘብ እርዳታ በቀጠናው ሽብርተኝነትን በማስፋፋት እና ኢትዮጲያን በማዳከም የህዳሴውን ግድብ እንድታኯርጠው ለማድረግ እየተጠቀመችበት ነው ብለዋል።

Ethiopian politician blames Egypt’s financial assistance to Al-Shabaab in Somalia

No comments:

Post a Comment