Monday, April 21, 2014

የግብጽ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የኢትዮጲያን ኦርቶዶክስ ዻጳስ አቡነ ማቲያስን በቅርቡ ካይሮን ሊጎበኙ ያሰቡትን ሰርዘው ላልተወሰነ ጊዜ እንዲያራዝሙት ጠየቁ። ምክንያቱ ደሞ ሁለቱ ሃገራት በህዳሴው ግድብ ምክንያት የገቡበት አለመግባባት ነው ተብሏል።

Egypt church asked Ethiopia pope to postpone visit

No comments:

Post a Comment